ምን አዲስ

ከቻይናው ላን ዩ ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ከ 234,000 ብር በላይ ግምት ያላቸው ዕቃዎች የሰረቀው ተከሳሽ በ 8 ዓመት ከ 5 ወር መቀጣቱን ተገለፀ።

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፓሊስ ፅ/ቤት ከላን ዩ ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ከ234,000 ብር በላይ ግምት ያላቸውን ዕቃዎች የሰረቀውን ተከሳሽ ፍርድ ማሰጠቱን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር መለሰ ተሰማ ገለፁ። ረዳት ኢንስፔክተር አብርሃም ኢብራሂም የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት የግድያና…

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የበይነ መረብ( online) ፈተና በስኬት እንዲጠናቀቅ ላቅ ያለ አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና እና የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ።

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የበይነ መረብ( online) ፈተና በስኬት እንዲጠናቀቅ ላቅ ያለ አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና እና የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ። ሐምሌ 10/2017 ዓ/ም =====ቡኢ===== በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የዘንድሮው…

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ለነጌሳ ቀበሌ የኤለክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ ከ5.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የኤለክትሪክ ሀይል መስመር ለመዘርጋት የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ ከንቲባ በለጠ ጫካ አስታወቁ።

ሐምሌ 9-2017 ዓ.ም ======ቡኢ===== የቀበሌው ማህበረሰብ ለረዥም ጊዜ ሲጠይቁት የነበረውን የመብራት ተጠቃሚነት ምላሽ ለመስጠት ከተማ አስተዳደሩ ልዩ ትኩረት በመስጠት ከ5.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ክፍያ መፈፀሙንና አስፈላጊውን የትራንስፎርመር አክሰሰሪዎች ወደ ከተማ ማስገባት እንደተጀመረ የገለፁት ከንቲባው በዛሬው ዕለትም የመጀመሪው ምዕራፍ…

ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 በአራት ዙር ሲሰጥ የነበረውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ የበይነ መረብ (Online) ፈተና ያለምንም ችግር በስኬት መጠናቀቁን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ።

ቡኢ ፤ ሀምሌ 08/2017 (መንግስት ኮሚዩኒኬሽን)፦ በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ/ም በተፈጥሮ ሳይንስና በማህበራዊ ሳይንስ በጥቅሉ በአራት ዙር…

ሁለተኛ ቀኑን ያስቆጠረው በቡኢ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ”የፓርቲ ተቋም ግንባታ ለላቀ እምርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለከተማው ጠቅላላ አመራር አሰየተሰጠ የሚገኘው ስልጠና ተጠናክሮ ቀጥሏል።

ሐምሌ 08/2017 ዓ/ም በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ከትላን ጀምሮ ሲሰጥ የነበረው የአመራር አቅም ማጎልበቻ ስልጠና በዛሬው ዕለትም እየተሰጠ ይገኛል። በትናትናው ዕለትም በከሰዓቱ ክፍለጊዜ ”#ትንተናዊ ክህሎት ለአዳጊ አመራር” በሚል ርዕስ ተሰጥቶ በዛሬው ዕለትም የቡኢ ከተማ አስተዳደር…

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት ልዩ ተሰጥኦ እና ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎችና ሌሎችም በክረምቱ በስፔስ ሳይንስና በመሰረታዊ የኮምፒውተር ስልጠና ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታወቀ።

ሐምሌ 7-2017 ዓ.ም====ቡኢ====== የቡኢ ከተማ አስተዳደር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ቴዎድሮስ ከበደ እንደገለፁት በክረምቱ ወራት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ፈላጊ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶች የስፔስ ሳይንስና መሰረታዊ የኮምፒውተር ዕውቀት እንዲኖራቸው ስልጠና ለመስጠት መዘጋጀቱን አስታውቀዋል። አቶ ቴዎድሮስ ከበደ አክለውም ታዳጊ ወጣቶች…

የኬር ህፃናትና ቤተሰብ ለኢትዮጵያ ድርጅች የህፃናትና ወጣቶች ፎረም 17ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ ”በመትክል ማንሰራራት” በሚል በዘንድሮ ዓመት የሚከናወነውን የ7 ቢልዮን የአረንጓዴ አሻራ ኢንሼቲቭ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር አከናወነ።

ሐምሌ 7-2017 ዓ.ም =======ቡኢ===== የኬር ህፃናትና ቤተሰብ ለኢትዮጵያ በጎ አድራጊ ድርጅት የህፃናትና ወጣቶች ፎረም 17ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል በዘንድሮ ዓመት የሚከናወነውን የ7 ቢልዮን የአረንጓዴ አሻራ ኢንሼቲቭ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በቡኢ ከተማ አስተዳደር በቡኢ…

በቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ከንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት በጋራ የክረምት ወራት የገቢ አሰባሰብ እና የንግድ ስራ ፍቃድ እድሳት የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል

በቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ከንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት በጋራ የክረምት ወራት የገቢ አሰባሰብ እና የንግድ ስራ ፍቃድ እድሳት የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። ሰኔ 30/2017 ዓ/ም ====ቡኢ===== በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት እና የከተማው ንግድና ገበያ ልማት…