ምን አዲስ

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ለመላዉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝቦች፣ ክልላችን ለተመሠረተበት ሁለተኛ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ!አደረሰን ! የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት የ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክት ምረቃ መርሀ ግብር አካሄደ።

ነሐሴ 6-2017 ዓ.ም ====ቡኢ==== በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት በ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክቶች ምረቃ መርሀ ግብር የከተማው ጠቅላላ አመራርና ባለለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት…

ከቡኢ ከተማ አስተዳደር የተሰጠ መግለጫ።

በከተማ አስተዳደሩ በተያዘው በጀት ዓመት ብቻ ከተሰሩት በርካታ የመሰረተ ልማት ስራዎች መካከል አንዱ እና ዋነኛው የከተማው ማህበረሰብ ለረዥም ጊዜ ሲጠይቁትና ሲቸገሩበት የነበረው እና እነደዚሁ ከተጀመረ በኃላ እንኳ ለ7 ዓመታት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ሲንጓተት የነበረው ነገር ግን በተያዘው በጀት ዓመት ልዩ…

#በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ የንቅናቄ ፕሮግራም በቡኢ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።

‎በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ”በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ ” በሚል መሪ ቃል የ2017 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የ2017/18 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሂዷል። የማስጀመርያ መርሃ ግብሩ “በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ…

በ2.2 ሚሊየን ካፒታል በጀት በቻይናው ላንዩ ፕሌይውድ ማኒፍክቸሪንግ የገንዘብ ድጋፍና በቡኢ ከተማ አስተዳደር መንግስት ትብብር የተገነባው የቡኢ ጉቺ-ሞተቢ መንደር ማሻገሪያ ድልድይ ግንባታ ተመረቀ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር በቻይናው ላንዩ ፕሌይውድ ማኒፋክቸሪንግ የገንዘብ ድጋፍና በከተማው መንግስት ትብብር ከ2.2 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ተደርጎ የተገነባው የጉቺ-ሞተቢ መሻገሪያ ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ቡኢ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ…

ጉዞ ወደ አረንጓዴ ልማት” የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር በምስረቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ ጎሴ ሳለን ቀበሌ 13ኛ ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እንደቀጠለ ነው።

በችግኝ ተከላ መርሃግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ክብርት ፋጤ ስርሞሎ፣ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ ሀላፊ አቶ ዲላሞ ኦቶሬ የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን የዞኑ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ…

ከቻይናው ላን ዩ ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ከ 234,000 ብር በላይ ግምት ያላቸው ዕቃዎች የሰረቀው ተከሳሽ በ 8 ዓመት ከ 5 ወር መቀጣቱን ተገለፀ።

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፓሊስ ፅ/ቤት ከላን ዩ ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ከ234,000 ብር በላይ ግምት ያላቸውን ዕቃዎች የሰረቀውን ተከሳሽ ፍርድ ማሰጠቱን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር መለሰ ተሰማ ገለፁ። ረዳት ኢንስፔክተር አብርሃም ኢብራሂም የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት የግድያና…

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የበይነ መረብ( online) ፈተና በስኬት እንዲጠናቀቅ ላቅ ያለ አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና እና የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ።

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ የበይነ መረብ( online) ፈተና በስኬት እንዲጠናቀቅ ላቅ ያለ አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና እና የምስጋና ፕሮግራም አካሄደ። ሐምሌ 10/2017 ዓ/ም =====ቡኢ===== በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት የዘንድሮው…

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ለነጌሳ ቀበሌ የኤለክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ ከ5.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የኤለክትሪክ ሀይል መስመር ለመዘርጋት የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ ከንቲባ በለጠ ጫካ አስታወቁ።

ሐምሌ 9-2017 ዓ.ም ======ቡኢ===== የቀበሌው ማህበረሰብ ለረዥም ጊዜ ሲጠይቁት የነበረውን የመብራት ተጠቃሚነት ምላሽ ለመስጠት ከተማ አስተዳደሩ ልዩ ትኩረት በመስጠት ከ5.2 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ በማድረግ ክፍያ መፈፀሙንና አስፈላጊውን የትራንስፎርመር አክሰሰሪዎች ወደ ከተማ ማስገባት እንደተጀመረ የገለፁት ከንቲባው በዛሬው ዕለትም የመጀመሪው ምዕራፍ…

ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 በአራት ዙር ሲሰጥ የነበረውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ የበይነ መረብ (Online) ፈተና ያለምንም ችግር በስኬት መጠናቀቁን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ጽ/ቤት አስታወቀ።

ቡኢ ፤ ሀምሌ 08/2017 (መንግስት ኮሚዩኒኬሽን)፦ በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 08/2017 ዓ/ም በተፈጥሮ ሳይንስና በማህበራዊ ሳይንስ በጥቅሉ በአራት ዙር…