#በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ የንቅናቄ ፕሮግራም በቡኢ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ”በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ ” በሚል መሪ ቃል የ2017 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የ2017/18 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሂዷል። የማስጀመርያ መርሃ ግብሩ “በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ…









