ጉዞ ወደ አረንጓዴ ልማት” የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር በምስረቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ ጎሴ ሳለን ቀበሌ 13ኛ ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እንደቀጠለ ነው።

በችግኝ ተከላ መርሃግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ክብርት ፋጤ ስርሞሎ፣ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ ሀላፊ አቶ ዲላሞ ኦቶሬ የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን የዞኑ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ ሀላፊ አቶ መሰለ ጫካ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማጨምሮ የፌደራል ፣ የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣የማህበሩ አባላት ደጋፊዎችና እንግዶች የዞን፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች ተገኝተው የአረንጓዴ አሸራ አኑረዋል።

ጠንካራ አንድነት ለዘላቂ ልማት”

ሐምሌ 12/ 2017

=====ቡኢ====

0 0 votes
የመረጃው አጥጋቢነት
0 አስተያየት መስጫ
ቆየት ያሉ
የቅርብ ጊዜ Most Voted
Inline Feedbacks
View all comments
0
Would love your thoughts, please comment.x
()
x