ምን አዲስ

“ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት ይሰራል።” አቶ በለጠ ጫካ

የቡኢ ከተማ አስተዳደር አማካሪ ምክር 4ኛ ዙር 7ኛ ዓመት 24ኛ መደበኛ ጉባዔውን አካሄዷል። የቡኢ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ በለጠ ጫካ ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት እንደሚሰራ እና ምክር ቤቱም ሊያግዝ እንደሚገባ በምክር ቤቱ…

“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ

“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2017 ዓ.ም የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ ፣የ2018 ዓ.ም የዕቅድ ዝግጅት ኦረንቴሽን…

በክረምቱ ወራት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያማድረግ በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት በስፔስ ሳይንስ ፣ መሰረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት እና የአድቫንስድ ዌብሳይት ዴቨሎፕመንት ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጽ/ቤት የሚመራው የክረምት ወራት የበይነ መረብ ስልጠና በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያደረገ 6ኛ ዙር የክረምት የበይነ መረብ ስልጠና በእስፔስ ሳይንስ ፣…

እንኳን ደስ አላችሁ!! የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ፅ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ተግባር አፈፃፀም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በፈርጅ ሶስት ከተሞች አንደኛ ወጣ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉቀን ቱጂ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በገቢዎች ቢሮ በተደረገው የ2017 በጀት ዓመት ምዘና የተገኘውን ውጤት አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። አቶ ሙሉቀን ቱጂ አክለውም ጽ/ቤቱ በ2017 በጀት ዓመት…

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ለመላዉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝቦች፣ ክልላችን ለተመሠረተበት ሁለተኛ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ!አደረሰን ! የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት የ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክት ምረቃ መርሀ ግብር አካሄደ።

ነሐሴ 6-2017 ዓ.ም ====ቡኢ==== በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት በ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክቶች ምረቃ መርሀ ግብር የከተማው ጠቅላላ አመራርና ባለለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት…

ከቡኢ ከተማ አስተዳደር የተሰጠ መግለጫ።

በከተማ አስተዳደሩ በተያዘው በጀት ዓመት ብቻ ከተሰሩት በርካታ የመሰረተ ልማት ስራዎች መካከል አንዱ እና ዋነኛው የከተማው ማህበረሰብ ለረዥም ጊዜ ሲጠይቁትና ሲቸገሩበት የነበረው እና እነደዚሁ ከተጀመረ በኃላ እንኳ ለ7 ዓመታት በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ሲንጓተት የነበረው ነገር ግን በተያዘው በጀት ዓመት ልዩ…

#በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ የንቅናቄ ፕሮግራም በቡኢ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።

‎በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ”በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ ” በሚል መሪ ቃል የ2017 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የ2017/18 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሂዷል። የማስጀመርያ መርሃ ግብሩ “በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ…

በ2.2 ሚሊየን ካፒታል በጀት በቻይናው ላንዩ ፕሌይውድ ማኒፍክቸሪንግ የገንዘብ ድጋፍና በቡኢ ከተማ አስተዳደር መንግስት ትብብር የተገነባው የቡኢ ጉቺ-ሞተቢ መንደር ማሻገሪያ ድልድይ ግንባታ ተመረቀ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር በቻይናው ላንዩ ፕሌይውድ ማኒፋክቸሪንግ የገንዘብ ድጋፍና በከተማው መንግስት ትብብር ከ2.2 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ተደርጎ የተገነባው የጉቺ-ሞተቢ መሻገሪያ ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ቡኢ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ…

ጉዞ ወደ አረንጓዴ ልማት” የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር በምስረቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ ጎሴ ሳለን ቀበሌ 13ኛ ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እንደቀጠለ ነው።

በችግኝ ተከላ መርሃግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ክብርት ፋጤ ስርሞሎ፣ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ ሀላፊ አቶ ዲላሞ ኦቶሬ የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን የዞኑ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ…