እለታዊ ዜና

እለታዊ ዜና

መንግስት የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ባመቻቸው የአርሶ አደሮች የብድር አቅርቦት ተጠቃሚነትን በተመለከተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለከተማው ጠቅላላ አመራርና የብድር ሞዳሊቲ ተጠቃሚ ለሚሆኑ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ።

መንግስት የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ባመቻቸው የአርሶ አደሮች የብድር አቅርቦት ተጠቃሚነትን በተመለከተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለከተማው ጠቅላላ አመራርና የብድር ሞዳሊቲ ተጠቃሚ ለሚሆኑ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ። ጥር 15/2018 ዓ.ም =====ቡኢ====== የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አነስተኛ ማሳ ላላቸው አርሶ አደሮችና በግብርና ዘርፍ…

የበለጠ ለማንበብመንግስት የግብርናውን ዘርፍ ለማዘመን ባመቻቸው የአርሶ አደሮች የብድር አቅርቦት ተጠቃሚነትን በተመለከተ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለከተማው ጠቅላላ አመራርና የብድር ሞዳሊቲ ተጠቃሚ ለሚሆኑ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ።

3ኛው የምስራቅ ጉራጌ ዞን ልዩ ልዩ የስፖርት ሻምፒዮናና የባህል ስፖርቶች ውድድር ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።

3ኛው የምስራቅ ጉራጌ ዞን ልዩ ልዩ የስፖርት ሻምፒዮናና የባህል ስፖርቶች ውድድር ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው። ጥር 14/2018 የምስራቅ ጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ አዘጋጅነት የሚካሄደው 3ኛው የዞኑ ልዩ ልዩ የስፖርት ሻምፒዮናና የባህል ስፖርቶች ውድድር ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ይገኛል። በቡታጅራ ከተማ…

የበለጠ ለማንበብ3ኛው የምስራቅ ጉራጌ ዞን ልዩ ልዩ የስፖርት ሻምፒዮናና የባህል ስፖርቶች ውድድር ማስጀመሪያ ፕሮግራም እየተካሄደ ነው።

በተፈጥሮ መብረቅ ምክንያት ተበላሽቶ የነበረው የቡኢ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ተጠግኖ ወደቀድሞ ተሟላ አልግሎት ተመለሰ።

የቡኢ ከተማ አስተዳደር በ2017 በጀት ዓመት ዓመት የከተማው ማህበረሰብ የኑሮ ሁኔታ ምቹ ለማድረግ ካከናወናቸው ግራንድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱና ትልቁ የነበረው የቡኢ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ነው ። ይህ የውሃ ፕሮጀክት ምንም እንኳ ተመርቆ ለማህበረሰቡ ለ4 እና 5 ተከታታይ ወራት አገልግሎት…

የበለጠ ለማንበብበተፈጥሮ መብረቅ ምክንያት ተበላሽቶ የነበረው የቡኢ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ተጠግኖ ወደቀድሞ ተሟላ አልግሎት ተመለሰ።

“ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት ይሰራል።” አቶ በለጠ ጫካ

የቡኢ ከተማ አስተዳደር አማካሪ ምክር 4ኛ ዙር 7ኛ ዓመት 24ኛ መደበኛ ጉባዔውን አካሄዷል። የቡኢ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ በለጠ ጫካ ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት እንደሚሰራ እና ምክር ቤቱም ሊያግዝ እንደሚገባ በምክር ቤቱ…

የበለጠ ለማንበብ“ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት ይሰራል።” አቶ በለጠ ጫካ

“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ

“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2017 ዓ.ም የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ ፣የ2018 ዓ.ም የዕቅድ ዝግጅት ኦረንቴሽን…

የበለጠ ለማንበብ“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ

በክረምቱ ወራት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያማድረግ በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት በስፔስ ሳይንስ ፣ መሰረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት እና የአድቫንስድ ዌብሳይት ዴቨሎፕመንት ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጽ/ቤት የሚመራው የክረምት ወራት የበይነ መረብ ስልጠና በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያደረገ 6ኛ ዙር የክረምት የበይነ መረብ ስልጠና በእስፔስ ሳይንስ ፣…

የበለጠ ለማንበብበክረምቱ ወራት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያማድረግ በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት በስፔስ ሳይንስ ፣ መሰረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት እና የአድቫንስድ ዌብሳይት ዴቨሎፕመንት ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ።

እንኳን ደስ አላችሁ!! የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ፅ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ተግባር አፈፃፀም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በፈርጅ ሶስት ከተሞች አንደኛ ወጣ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉቀን ቱጂ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በገቢዎች ቢሮ በተደረገው የ2017 በጀት ዓመት ምዘና የተገኘውን ውጤት አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። አቶ ሙሉቀን ቱጂ አክለውም ጽ/ቤቱ በ2017 በጀት ዓመት…

የበለጠ ለማንበብእንኳን ደስ አላችሁ!! የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ፅ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ተግባር አፈፃፀም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በፈርጅ ሶስት ከተሞች አንደኛ ወጣ።

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ለመላዉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝቦች፣ ክልላችን ለተመሠረተበት ሁለተኛ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ!አደረሰን ! የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

የበለጠ ለማንበብርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት የ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክት ምረቃ መርሀ ግብር አካሄደ።

ነሐሴ 6-2017 ዓ.ም ====ቡኢ==== በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት በ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክቶች ምረቃ መርሀ ግብር የከተማው ጠቅላላ አመራርና ባለለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት…

የበለጠ ለማንበብየቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት የ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክት ምረቃ መርሀ ግብር አካሄደ።

#በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ የንቅናቄ ፕሮግራም በቡኢ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።

‎በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ”በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ ” በሚል መሪ ቃል የ2017 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የ2017/18 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሂዷል። የማስጀመርያ መርሃ ግብሩ “በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ…

የበለጠ ለማንበብ#በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ የንቅናቄ ፕሮግራም በቡኢ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።