እለታዊ ዜና

እለታዊ ዜና

“ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት ይሰራል።” አቶ በለጠ ጫካ

የቡኢ ከተማ አስተዳደር አማካሪ ምክር 4ኛ ዙር 7ኛ ዓመት 24ኛ መደበኛ ጉባዔውን አካሄዷል። የቡኢ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ በለጠ ጫካ ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት እንደሚሰራ እና ምክር ቤቱም ሊያግዝ እንደሚገባ በምክር ቤቱ…

የበለጠ ለማንበብ“ያሉ የገቢ አማራጮችን አሟጦ ተጠቅሞ ሀብት በመሰብሰብ የህዝቡ የልማት ፍላጎት ለማሟላት በትኩረት ይሰራል።” አቶ በለጠ ጫካ

“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ

“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2017 ዓ.ም የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ ፣የ2018 ዓ.ም የዕቅድ ዝግጅት ኦረንቴሽን…

የበለጠ ለማንበብ“በቀጣይ በፓርቲ መሪነት የሚተገበሩ ስራዎች በላቀ ደረጃ በመፈፀም የከተማው ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ።”አቶ ደበበ አዳነ ፦የቡኢ ከተማ አስተዳደር የብልፅግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ

በክረምቱ ወራት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያማድረግ በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት በስፔስ ሳይንስ ፣ መሰረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት እና የአድቫንስድ ዌብሳይት ዴቨሎፕመንት ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ጽ/ቤት የሚመራው የክረምት ወራት የበይነ መረብ ስልጠና በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያደረገ 6ኛ ዙር የክረምት የበይነ መረብ ስልጠና በእስፔስ ሳይንስ ፣…

የበለጠ ለማንበብበክረምቱ ወራት ልዩ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊ ወጣቶችን ታሳቢ ያማድረግ በሶዶ ቡኢ ከፍተኛ 2ኛ ደረጃ መሰናዶ ትምህርት ቤት በስፔስ ሳይንስ ፣ መሰረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት እና የአድቫንስድ ዌብሳይት ዴቨሎፕመንት ስልጠና እየተሰጠ እንደሚገኝ ተገለፀ።

እንኳን ደስ አላችሁ!! የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ፅ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ተግባር አፈፃፀም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በፈርጅ ሶስት ከተሞች አንደኛ ወጣ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሙሉቀን ቱጂ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በገቢዎች ቢሮ በተደረገው የ2017 በጀት ዓመት ምዘና የተገኘውን ውጤት አስመልክቶ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። አቶ ሙሉቀን ቱጂ አክለውም ጽ/ቤቱ በ2017 በጀት ዓመት…

የበለጠ ለማንበብእንኳን ደስ አላችሁ!! የቡኢ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ፅ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ተግባር አፈፃፀም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በፈርጅ ሶስት ከተሞች አንደኛ ወጣ።

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ የመልዕክቱ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል ለመላዉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሕዝቦች፣ ክልላችን ለተመሠረተበት ሁለተኛ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ!አደረሰን ! የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

የበለጠ ለማንበብርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተመሰረተበትን ሁለተኛ ዓመት በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት የ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክት ምረቃ መርሀ ግብር አካሄደ።

ነሐሴ 6-2017 ዓ.ም ====ቡኢ==== በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት በ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክቶች ምረቃ መርሀ ግብር የከተማው ጠቅላላ አመራርና ባለለድርሻ አካላት በተገኙበት ተካሂዷል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ የቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት…

የበለጠ ለማንበብየቡኢ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃቤታዊ አገልግሎት ፅ/ቤት የ2017 ዓ.ም በጀት አመት የተግባር አፈፃፀም ግምገማና የካፒታል ፕሮጀክት ምረቃ መርሀ ግብር አካሄደ።

#በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ የንቅናቄ ፕሮግራም በቡኢ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።

‎በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ”በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ ” በሚል መሪ ቃል የ2017 የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መዝጊያና የ2017/18 ዓ.ም የክረምት ወራት የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ ፕሮግራም ተካሂዷል። የማስጀመርያ መርሃ ግብሩ “በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ…

የበለጠ ለማንበብ#በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ ቃል የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ የንቅናቄ ፕሮግራም በቡኢ ከተማ አስተዳደር ተካሄደ።

በ2.2 ሚሊየን ካፒታል በጀት በቻይናው ላንዩ ፕሌይውድ ማኒፍክቸሪንግ የገንዘብ ድጋፍና በቡኢ ከተማ አስተዳደር መንግስት ትብብር የተገነባው የቡኢ ጉቺ-ሞተቢ መንደር ማሻገሪያ ድልድይ ግንባታ ተመረቀ።

በምስራቅ ጉራጌ ዞን በቡኢ ከተማ አስተዳደር በቻይናው ላንዩ ፕሌይውድ ማኒፋክቸሪንግ የገንዘብ ድጋፍና በከተማው መንግስት ትብብር ከ2.2 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ተደርጎ የተገነባው የጉቺ-ሞተቢ መሻገሪያ ድልድይ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ቡኢ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ…

የበለጠ ለማንበብበ2.2 ሚሊየን ካፒታል በጀት በቻይናው ላንዩ ፕሌይውድ ማኒፍክቸሪንግ የገንዘብ ድጋፍና በቡኢ ከተማ አስተዳደር መንግስት ትብብር የተገነባው የቡኢ ጉቺ-ሞተቢ መንደር ማሻገሪያ ድልድይ ግንባታ ተመረቀ።

ጉዞ ወደ አረንጓዴ ልማት” የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር በምስረቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ ጎሴ ሳለን ቀበሌ 13ኛ ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እንደቀጠለ ነው።

በችግኝ ተከላ መርሃግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ክብርት ፋጤ ስርሞሎ፣ የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ ሀላፊ አቶ ዲላሞ ኦቶሬ የምስራቅ ጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሙስጠፋ ሀሰን የዞኑ የብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤ…

የበለጠ ለማንበብጉዞ ወደ አረንጓዴ ልማት” የጉራጌ ልማትና ባህል ማህበር በምስረቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ ጎሴ ሳለን ቀበሌ 13ኛ ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እንደቀጠለ ነው።

ከቻይናው ላን ዩ ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ከ 234,000 ብር በላይ ግምት ያላቸው ዕቃዎች የሰረቀው ተከሳሽ በ 8 ዓመት ከ 5 ወር መቀጣቱን ተገለፀ።

የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፓሊስ ፅ/ቤት ከላን ዩ ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ከ234,000 ብር በላይ ግምት ያላቸውን ዕቃዎች የሰረቀውን ተከሳሽ ፍርድ ማሰጠቱን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር መለሰ ተሰማ ገለፁ። ረዳት ኢንስፔክተር አብርሃም ኢብራሂም የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ፅ/ቤት የግድያና…

የበለጠ ለማንበብከቻይናው ላን ዩ ፕሌይ ውድ ማኑፋክቸሪንግ ከ 234,000 ብር በላይ ግምት ያላቸው ዕቃዎች የሰረቀው ተከሳሽ በ 8 ዓመት ከ 5 ወር መቀጣቱን ተገለፀ።