የቡኢ ከተማ አስተዳደር መንገድ ትራንስፖርት ዩኒት

BUEE2952 (Small)

የዩኒቱ አስተባባሪ የአቶ ሙሉቀን መቻል መልዕክት

መንግስት የህዝቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ የልማት እድገት ማፋጠን የሚያስችል የዕድገትናት ራንስፎርሜሽን ዕቅድ ነድፎ የልማት ፖሊሲዎችን ስትራቴጄዎችንና ኘሮግራሞችን በመንድፍ እንዲዚሁም የአተገባበርና የአሠራር ስርዓት በመዘርጋት ሰፊ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተነደፋት የልማት ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጄዎችና ኘሮግራሞች በተፈለገው ደረጃ ውጤት ያስመዘገቡ ዘንድ በተለያዩ ጊዜያቶች ልዩ ልዩ የአሠራር ማሻሻያ ኘሮግራሞች ተቀርፀው ሲተገበሩ ቆይተዋል፡፡ ከእነዚህም መካከል የትራንስፖርት አገልግሎት ቁልፍ የትኩረት መስክ ሲሆን በዚህ ዘርፍ መንግስት እምርታዊ ለውጥ ለማምጣት በማሻሻል የሚጠበቅ ውጤት ነው፡፡ በዚህም ሠረት ዩኒታችን የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ ምቹ ሰላማዊና ቀልጣፋ ለማድረግ ወቅቱን የሚፈለገው አሽከርካሪ በመፍጠር የተሽከርካሪ ጤንነት በማረጋገጥ የመንገድ ተጠቃሚዎችን ህ/ሰብ ግንዛቤ በመፍጠር የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የከተማው ህ/ሰብ ከዩኒቱ ሰራተኞች ጋር ተቀናጅቶ በመስራት አላማውን ማሳካት ያስፈልጋል፡፡በዚህ መሠረት ዩኒታችን የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡ ምቹ ሰላማዊና ቀልጣፋ ለማድረግ ወቅቱን የሚፈለገው አሽከርካሪዎች በመፍጠር የተሽከርካሪ ጤንነት በማረጋገጥ የመንገድ ተጠቃሚዎችን ህ/ሰብ ግንዛቤ በመፍጠር የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የከተማው ህ/ሰብ ከዩኒቱሰራተኞች ጋር ተቀናጅቶ በመስራት አላማውን ማሳካት ያስፈልጋል፡፡

BUEE2952 (Small)

የቡኢ ከተማ አስተዳደር መንገድ ትራንስፖርት ዩኒት አስተባባሪ አቶ ሙሉቀን መቻል

ተልእኮ

ለከተማው ህ/ሰብ የትራንስፖርት ሰጪ ተቋማት በማስፋፋትና በማጠናከር የአሽከርካሪዎችንና የተሽከርካሪዎች ብቀት በማረጋገጥ የህ/ሰቡን  የመንገድ አጠቃቀምና ትራፊክ ደህንነት ግንዛቤ በማሰደግ የትራንስፖርት ተጠቃሚነትንና ደህንነትን እውን ማድረግና መላው ህዝብ በማደረጃትና በማነቃነቅ በሴክተሩ ዕቅዶች ዝግጀት አፈፃፀምና ውጤት ላይ ማሳተፍ መቻል፡፡

ራዕይ

የከተማው ህ/ሰብ ከትራፊክ አደጋ የፀዳ ምቹና አስተማኝ የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖ ማየት

እሴቶች

  1. ስራዎችን የጋራ አመለካከት ከመፍጠር ይጀምራል
  2. በዕቅድ አንመራለን
  3. ፍትሐዊ አሳታፊና ዲሞክራሲያዊ አመራር መለያችን ነው
  4. በማያቋረጥ ለውጥና መሻሻል እናምናለን
  5. ኪራይ ሰብሳቢነትን እንፀየፋለን
  6. መረጃ ለልማት እናውላለን
  7. ውጤት ያሸልማል
  8. ተገልጋዮቻችን የህልውናችን መሠረት ናቸው

ተልእኮ

ለከተማው ህ/ሰብ የትራንስፖርት ሰጪ ተቋማት በማስፋፋትና በማጠናከር የአሽከርካሪዎችንና የተሽከርካሪዎች ብቀት በማረጋገጥ የህ/ሰቡን  የመንገድ አጠቃቀምና ትራፊክ ደህንነት ግንዛቤ በማሰደግ የትራንስፖርት ተጠቃሚነትንና ደህንነትን እውን ማድረግና መላው ህዝብ በማደረጃትና በማነቃነቅ በሴክተሩ ዕቅዶች ዝግጀት አፈፃፀምና ውጤት ላይ ማሳተፍ መቻል፡፡

ራዕይ

የከተማው ህ/ሰብ ከትራፊክ አደጋ የፀዳ ምቹና አስተማኝ የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖ ማየት

እሴቶች

    1. ስራዎችን የጋራ አመለካከት ከመፍጠር ይጀምራል
    2. በዕቅድ አንመራለን
    3. ፍትሐዊ አሳታፊና ዲሞክራሲያዊ አመራር መለያችን ነው
    4. በማያቋረጥ ለውጥና መሻሻል እናምናለን
    5. ኪራይ ሰብሳቢነትን እንፀየፋለን
    6. መረጃ ለልማት እናውላለን
    7. ውጤት ያሸልማል
    8. ተገልጋዮቻችን የህልውናችን መሠረት ናቸው

የተቋሙ ተግባርና ሃላፊነት